ኢትዮጵያ ከህንዱ የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር የ10 ሚሊዮን ዶላር የትብብር ስምምነት ተፈራረመች በህንድ ሀገር የሚገኘው ኢምፓወር የጤና ትምህርት ቤት የ10 ሚሊዮን ዶላር የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ለማቋቋም፤ ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ እና ከኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። ስምምነቱ የኢትዮጵያን የመድኃኒት ዘርፍ የማጠናከር ዓላማ እንዳለው ተገልጿል። ማዕከሉ ለመድኃኒት አምራቾች ዘመናዊ የሥልጠና ማዕከል ሆኖ ከማገልገል ባለፈ፤ እንደ ወረርሽኝ ያሉ የሕዝብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ሲከሰቱ ሙሉ በሙሉ ወደ ክትባት አምራችነት የመቀየር አቅም እንዳለው ተጠቁሟል። ከፕሮጀክቱ ትግበራ በፊት ተጨማሪ ውይይቶች እና የአዋጭነት ጥናቶች ይጠበቃሉ ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከህንዱ የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር የ10 ሚሊዮን ዶላር የትብብር ስምምነት ተፈራረመች
ኢትዮጵያ ከህንዱ የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር የ10 ሚሊዮን ዶላር የትብብር ስምምነት ተፈራረመች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከህንዱ የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር የ10 ሚሊዮን ዶላር የትብብር ስምምነት ተፈራረመች በህንድ ሀገር የሚገኘው ኢምፓወር የጤና ትምህርት ቤት የ10 ሚሊዮን ዶላር የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ለማቋቋም፤ ከኢትዮጵያ መድኃኒት... 23.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-23T13:16+0300
2025-02-23T13:16+0300
2025-02-23T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ ከህንዱ የዲጂታል ላብራቶሪ ማሰልጠኛ ማዕከል ጋር የ10 ሚሊዮን ዶላር የትብብር ስምምነት ተፈራረመች
13:16 23.02.2025 (የተሻሻለ: 13:44 23.02.2025)
ሰብስክራይብ