የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ-አሜሪካ ውይይትን በተመለከተ ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያዩ "ሰርጌ ላቭሮቭ የኔቶ እና አውሮፓ ህብረት መሪዎች የዓመታት ዝግጅት ውጤት የሆነውን የዩክሬን ግጭት ለመፍታት የመንስኤውን ስር መሠረት ማስወገድ አስፈላጊ መሆኑን ጨምሮ፤ በሪያድ ሰለተደረገው የአሜሪካ-ሩሲያ ንግግር ውጤት ለደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ገለጻ አድርገዋል" ሲል የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ሁለቱ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በጆሀንስበርግ ከተካሄደው የቡድን 20 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ተገናኝተዋል። ሁለቱ ወገኖች ፍልስጤምን ጨምሮ በአንገብጋቢ ዓለም አቀፍ ጉዳዩች ዙርያ የመከሩ ሲሆን፤ በአፍሪካ በተለይም በታላቁ የሀይቅ አካባቢ ያሉ ግጭቶችን ለመፍታት ተመሳሳይ አካሄድ እንደሚከተሉ እና ሰላምና ፀጥታን በተመለከተ አፍሪካ ሕብረት ለሚጫወተው ሚና እውቅና ሰጥተዋል። ሞስኮ እና ፕሪቶሪያ እንደ ተመድ፣ ብሪክስ፣ ቡድን 20 እና የሩሲያ-አፍሪካ ምክክር ባሉ ዓለም አቀፍ መድረኮች የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ትብብራቸውን ሊያሳድጉ እንደሚገባ መስማማታቸውንም ሚኒስቴሩ አክሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ-አሜሪካ ውይይትን በተመለከተ ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያዩ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ-አሜሪካ ውይይትን በተመለከተ ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ-አሜሪካ ውይይትን በተመለከተ ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያዩ "ሰርጌ ላቭሮቭ የኔቶ እና አውሮፓ ህብረት መሪዎች የዓመታት ዝግጅት ውጤት የሆነውን የዩክሬን ግጭት ለመፍታት የመንስኤውን ስር... 22.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-22T18:54+0300
2025-02-22T18:54+0300
2025-02-22T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ-አሜሪካ ውይይትን በተመለከተ ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያዩ
18:54 22.02.2025 (የተሻሻለ: 19:14 22.02.2025)
ሰብስክራይብ