ኤዲኤፍ አማጺ ቡድን በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሲቪሎች ላይ ያደረሰውን የጭቃኔ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ አወገዘ "ሞኑስኮ (በተመድ የኮንጎ ተልዕኮ) የዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ጥምረት (ኤዲኤፍ) በምሥራቅ ኮንጎ ለከፍተኛ ስቃይ መንስዔ የሆነ እንቅስቃሴውን እና በሲቪሎች ላይ የሚያደርሰውን የጭካኔ ጥቃት ያወግዛል" ሲሉ የተልዕኮው ኃላፊ ቢንቱ ኬታ ተናግረዋል። የተመድ ተልዕኮ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ እና የኤም23 አማፂያን ያለምንም ቅደመ ሁኔታ ወታደራዊ እንቅስቃሴያቸውን እንዲያቆሙ ጥሪ እንደሚያቀርብ የገለፁት ኬታ፤ ቡድኑ የሚያካሂደው ጦርነት ለቀጣናው የደህንነት ስጋት ሆኗል ብለዋል። "ሞኑስኮ ከኮንጎ መንግሥት፣ ከቀጣናው አጋሮች እና ከኮንጎ ሕዝብ ጋር በመሆን ዘላቂ ሰላም ለማስፍን ይሰራል" ሲሉም ኃላፊዋ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኤዲኤፍ አማጺ ቡድን በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሲቪሎች ላይ ያደረሰውን የጭቃኔ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ አወገዘ
ኤዲኤፍ አማጺ ቡድን በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሲቪሎች ላይ ያደረሰውን የጭቃኔ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ አወገዘ
Sputnik አፍሪካ
ኤዲኤፍ አማጺ ቡድን በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሲቪሎች ላይ ያደረሰውን የጭቃኔ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ አወገዘ "ሞኑስኮ (በተመድ የኮንጎ ተልዕኮ) የዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ጥምረት (ኤዲኤፍ) በምሥራቅ ኮንጎ ለከፍተኛ ስቃይ መንስዔ... 22.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-22T17:48+0300
2025-02-22T17:48+0300
2025-02-22T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኤዲኤፍ አማጺ ቡድን በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሲቪሎች ላይ ያደረሰውን የጭቃኔ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ አወገዘ
17:48 22.02.2025 (የተሻሻለ: 18:14 22.02.2025)
ሰብስክራይብ