ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል ተባለ ከተከፈተበት ከየካቲት 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመሀል አዲስ አበባ ፒያሳ የሚገኘው የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር ማስተናገዱን የሙዚየሙ ዳይሬክተር ጉሩም ግርማ አስታውቀዋል። ዳይሬክተሩ ጨምረው ባለፈው አንድ ዓመት ከጎብኚዎች፣ ከተለያዩ ኩነቶች እና ከሌሎች አገልግሎቶች 123 ሚሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል ተባለ
ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል ተባለ ከተከፈተበት ከየካቲት 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመሀል አዲስ አበባ ፒያሳ የሚገኘው የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር ማስተናገዱን... 22.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-22T14:09+0300
2025-02-22T14:09+0300
2025-02-22T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ከ246 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል ተባለ
14:09 22.02.2025 (የተሻሻለ: 14:44 22.02.2025)
ሰብስክራይብ