በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህፃናት አንጎል እና ህብለ ሰረሰር ቀዶ ህክምና የልህቀት ማዕከል ተከፈተ ይህ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባው የልህቀት ማዕከል በአይነቱ የመጀመሪያ መሆኑን በምርቃቱ ላይ ተናግሯል። ማዕከሉ በዓመት ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ህፃናት ከአንጎልና ህብለ ሰረሰር ጋር የተያያዙ የቀዶ ጥገና ህክምናዎችን ያደርጋል ተብሏል። ማዕከሉ የህፃናት የድንገተኛ፣ ተመላላሽ እና የጽኑ ህሙማን የህክምና ክፍሎችን የያዘ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህፃናት አንጎል እና ህብለ ሰረሰር ቀዶ ህክምና የልህቀት ማዕከል ተከፈተ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህፃናት አንጎል እና ህብለ ሰረሰር ቀዶ ህክምና የልህቀት ማዕከል ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህፃናት አንጎል እና ህብለ ሰረሰር ቀዶ ህክምና የልህቀት ማዕከል ተከፈተ ይህ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባው የልህቀት ማዕከል በአይነቱ የመጀመሪያ መሆኑን በምርቃቱ ላይ ተናግሯል። ማዕከሉ በዓመት ከ5 ሺህ በላይ... 22.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-22T11:24+0300
2025-02-22T11:24+0300
2025-02-22T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህፃናት አንጎል እና ህብለ ሰረሰር ቀዶ ህክምና የልህቀት ማዕከል ተከፈተ
11:24 22.02.2025 (የተሻሻለ: 11:44 22.02.2025)
ሰብስክራይብ