አሜሪካ ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያየዘ በሩዋንዳ ሚኒስትር እና ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ላይ ማዕቀብ ጣለች "ዩናይትድ ስቴትስ በምስራቅ ኮንጎ ከግጭት እና ከሰብዓዊ መብት ረገጣ ጋር በተገናኘ በሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ ማዕቀብ ጥላለች። ማዕቀቡ የሩዋንዳ የቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ጄምስ ካባሬቤ፣ የኤም23 እና የኮንጎ ወንዝ ጥምረት ቃለ አቀባይ ላውረንስ ካንዩካ እንዲሁም የካንዩካ ኩባንያዎች ኪንግስተን ፍሬሽ እና ኪንግስተን ሆልዲንግን ይመለከታል" ሲሉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃለ አቀባይ ታሚ ብሩስ አስታውቀዋል። ዋሽንግተን ሩዋንዳ የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር ጥሪ ያቀረበች ሲሆን፤ ሁለቱ ሀገራት በሰብዓዊ መብት ረገጣ እና ጥቃት በመፈጸም የተሳተፉትን ተጠያቂ እንዲያደርጉ ታሳስባለች ሲሉም ባለስልጣኑ አክለዋል። "በሩዋንዳ ድጋፍ በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሀን ዜጎች ለስጋት፣ ጉዳት፣ ሞት እና መፈናቀል ተዳርገዋል፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ህይወታቸውን እንዲያጡ እና በርካቶች እንዲቆስሉ ሆነዋል" ያሉት ቃል አቀባዩ ብጥብጡ ወደ ሰፊ ክልላዊ ግጭት ሊያመራ ይችላል" ሲሉም ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያየዘ በሩዋንዳ ሚኒስትር እና ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ላይ ማዕቀብ ጣለች
አሜሪካ ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያየዘ በሩዋንዳ ሚኒስትር እና ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ላይ ማዕቀብ ጣለች
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያየዘ በሩዋንዳ ሚኒስትር እና ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ላይ ማዕቀብ ጣለች "ዩናይትድ ስቴትስ በምስራቅ ኮንጎ ከግጭት እና ከሰብዓዊ መብት ረገጣ ጋር በተገናኘ በሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ... 21.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-21T14:49+0300
2025-02-21T14:49+0300
2025-02-21T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሜሪካ ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ጋር በተያየዘ በሩዋንዳ ሚኒስትር እና ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ላይ ማዕቀብ ጣለች
14:49 21.02.2025 (የተሻሻለ: 15:14 21.02.2025)
ሰብስክራይብ