ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ ከቡድን 20 ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች ኢትዮጵያ፤ በወቅቱ የቡድን 20 ሊቀመንበር ደቡብ አፍሪካ ግብዣ፤ በጆሃንስበርግ እየተካሄደ በሚገኘው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ትገኛለች። በትናንትናው እለት በተጀመረው የቡድን 20 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፤ የጂኦ-ፖለቲካ ፉክክር፣ ግጭት እና የአየር ንብረት ለውጥ የመሳሰሉ ፈተናዎችን ለመቅረፍ የቡድን 20 አባል ሀገራት ወሳኝ ሚና እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የታዳጊ ሀገራት በተለይም የአፍሪካውያን የመልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ እና የዓለም አቀፍ ስርዓት ፍትሃዊ እንዲሆን፤ ከቡድን 20 አባል ሀገራትና ከዓመቱ ሊቀመንበር ደቡብ አፍሪካ ጋር በትብብር ትሰራለች ብለዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ ከቡድን 20 ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች
ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ ከቡድን 20 ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ ከቡድን 20 ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች ኢትዮጵያ፤ በወቅቱ የቡድን 20 ሊቀመንበር ደቡብ አፍሪካ ግብዣ፤ በጆሃንስበርግ እየተካሄደ በሚገኘው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች... 21.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-21T10:42+0300
2025-02-21T10:42+0300
2025-02-21T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን የልማት ጥረት ድጋፍ እንዲያገኝ ከቡድን 20 ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች
10:42 21.02.2025 (የተሻሻለ: 11:14 21.02.2025)
ሰብስክራይብ