ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ንግድ መድን ኤጀንሲ የታዳሽ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የአፍሪካ የንግድ መድን ኤጀንሲ ተወካዮች ፈርመውታል። ስምምነቱ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የፋይናንስ አቅርቦት ስጋት እንዳያጋጥማቸው፤ ለባለሀብቶች ዋስትና ለመስጠት እና ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በዘርፉ ያላቸውን እምነት ለማሻሻል የሚያስችል እንደሆነ ተነግሯል።ስምምነቱ የፋይናንስ ስጋቶችን በመቀነስ የአልሚዎችን የክፍያ ደህንነት እና ወሳኝ የሆኑ መንግሥታዊ ተቋማትን ወቅታዊ ክፍያዎች ለማረጋገጥ የሚረዳ ነው ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ንግድ መድን ኤጀንሲ የታዳሽ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ንግድ መድን ኤጀንሲ የታዳሽ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ንግድ መድን ኤጀንሲ የታዳሽ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የአፍሪካ የንግድ መድን ኤጀንሲ ተወካዮች ፈርመውታል።... 19.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-19T18:25+0300
2025-02-19T18:25+0300
2025-02-19T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ንግድ መድን ኤጀንሲ የታዳሽ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ
18:25 19.02.2025 (የተሻሻለ: 20:44 19.02.2025)
ሰብስክራይብ