ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የኑክሌር ቴክኖሎጂን በሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችል የትብብር ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሽትኒኮቭ እና የኢትዮጵያ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ መካከል ከተደረገው ውይይት በኋላ የሩሲያ ካቢኔ በሰጠው መግለጫ "ሰነዱ በኢትዮጵያ ያለውን የኑክሌር ሃይል ልማት አቅም ለመገምገም እንዲሁም የኑክሌር መሠረተ ልማት ዝርጋታ እና የአቅም ስልጠና ላይ ተግባራዊ የጋራ እቅዶችን አካቷል" ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የኑክሌር ቴክኖሎጂን በሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችል የትብብር ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የኑክሌር ቴክኖሎጂን በሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችል የትብብር ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የኑክሌር ቴክኖሎጂን በሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችል የትብብር ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሽትኒኮቭ እና የኢትዮጵያ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ መካከል ከተደረገው ውይይት... 19.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-19T17:08+0300
2025-02-19T17:08+0300
2025-02-19T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ የኑክሌር ቴክኖሎጂን በሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችል የትብብር ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ
17:08 19.02.2025 (የተሻሻለ: 17:44 19.02.2025)
ሰብስክራይብ