የኢትዮጵያ ፓርላማ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ የስራ ዘመኑን የካቲት 14 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚያጠናቅቅ ቢሆንም፤ የጀመራቸውን ወሳኝ ሥራዎች እንዳላጠናቀቀ ፓርላማው ባካሄደው ስብሰባ ላይ ተገልጿል። በዚህም የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የኮሚሽኑ የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት እንዲራዘም የውሳኔ ሀሳቡን አቅርቧል። ምክር ቤቱም የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ የኮሚሽኑ የሥራ ዘመን ለቀጣይ አንድ ዓመት እንዲራዘም ወስኗል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ፓርላማ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ
የኢትዮጵያ ፓርላማ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ፓርላማ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ የስራ ዘመኑን የካቲት 14 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚያጠናቅቅ ቢሆንም፤ የጀመራቸውን ወሳኝ ሥራዎች እንዳላጠናቀቀ ፓርላማው ባካሄደው ስብሰባ ላይ... 19.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-19T14:45+0300
2025-02-19T14:45+0300
2025-02-19T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ፓርላማ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ
14:45 19.02.2025 (የተሻሻለ: 15:14 19.02.2025)
ሰብስክራይብ