ኢትዮጵያ በየዓመቱ የካቲት 12 ቀን ታስቦ የሚውለውን የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አከበረች 88ኛው የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት የካቲት 12፣ 1929 ዓ.ም 30 ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን በግፍ የጨፈጨፈበት ቀን ነው። በፕሮግራሙ የተገኙ እንግዶች እለቱን ምክንያት በማድረግ በ6 ኪሎ የሰማዕታት መታሰቢያ ሃውልት ስር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በየዓመቱ የካቲት 12 ቀን ታስቦ የሚውለውን የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አከበረች
ኢትዮጵያ በየዓመቱ የካቲት 12 ቀን ታስቦ የሚውለውን የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በየዓመቱ የካቲት 12 ቀን ታስቦ የሚውለውን የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አከበረች 88ኛው የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት የካቲት 12፣ 1929 ዓ.ም 30 ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን በግፍ የጨፈጨፈበት ቀን... 19.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-19T11:25+0300
2025-02-19T11:25+0300
2025-02-19T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ በየዓመቱ የካቲት 12 ቀን ታስቦ የሚውለውን የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አከበረች
11:25 19.02.2025 (የተሻሻለ: 11:44 19.02.2025)
ሰብስክራይብ