የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ጋር የበረራ ሰዓት አገልግሎት ውል ተፈራረመ ለሰባት ዓመታት የሚቆየው ስምምነት ኤርባስ ኤ350-900 እና ኤ350-1000 ሞዴሎችን ጨምሮ፤ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ 24 ኤርባስ ኤ350 አውሮፕላኖች አጠቃላይ ጥገና መስጠት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል። ስምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የኤርባስ የመሳሪያ ክምችቶችን በቀላሉ ማግኘት እንዲችል እንዲሁም ለተለያዩ ወሳኝ ተቀያሪ የአውሮፕላን ክፍሎች የጥገና እና የምህንድስና ድጋፍ እንዲያገኝ ያስችለዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርባስን ሰፊ የምህንድስና ዕውቀት በመጠቀም ዋስትናቸው የተረጋገጠ የአውሮፕላን ክፍሎችን እንደሚያገኝ፣ አስፈላጊ ክፍሎች በፍጥነት እንደሚደርሱት እና ከተመቻቸ የጥገና ሂደት ተጠቃሚ እንደሚሆን ተገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ጋር የበረራ ሰዓት አገልግሎት ውል ተፈራረመ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ጋር የበረራ ሰዓት አገልግሎት ውል ተፈራረመ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ጋር የበረራ ሰዓት አገልግሎት ውል ተፈራረመ ለሰባት ዓመታት የሚቆየው ስምምነት ኤርባስ ኤ350-900 እና ኤ350-1000 ሞዴሎችን ጨምሮ፤ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ 24 ኤርባስ ኤ350 አውሮፕላኖች አጠቃላይ ጥገና... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T18:24+0300
2025-02-18T18:24+0300
2025-02-18T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ጋር የበረራ ሰዓት አገልግሎት ውል ተፈራረመ
18:24 18.02.2025 (የተሻሻለ: 18:44 18.02.2025)
ሰብስክራይብ