በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከ4 እሰከ 5 ሰዓት የወሰደው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። 🟠 በሁሉም ጉዳዮች ላይ ጠለቅ ያለ ውይይት ተደርጓል። 🟠 ሞስኮ እና ዋሽንግተን የሩሲያ እና ዩናይትድ ስቴትስን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማምተዋል። 🟠 ሩሲያ እና አሜሪካ እየተቀራረቡ ነው ለማለት ገና ነው፤ ነገር ግን በጉዳዩ ዙርያ ተነጋግረዋል። 🟠 ፑቲን እና ትራምፕ ስለሚገናኙበት ቀን ለማውራት ገና እና ከፍተኛ ስራ የሚጠይቅ ነው። 🟠 ራሱን የቻለ የሩሲያ እና የአሜሪካ የተደራዳሪዎች ቡድን በጊዜ ሂደት በዩክሬን ዙርያ ግንኙነት ይጀምራል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦
በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከ4 እሰከ 5 ሰዓት የወሰደው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። 🟠 በሁሉም ጉዳዮች ላይ ጠለቅ ያለ ውይይት ተደርጓል። 🟠 ሞስኮ... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T15:38+0300
2025-02-18T15:38+0300
2025-02-18T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦
15:38 18.02.2025 (የተሻሻለ: 16:14 18.02.2025)
ሰብስክራይብ