የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት የነዳጅ ማጣሪያ ጣቢያ ሰኞ ዕለት በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረበት ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንዳጋጠመው የሩሲያ ኩባንያ ትራንስኔፍት ዘገበ ጉዳቱን ለመቅረፍ ከ1.5 እስከ 2 ወራት የሚወስድ ሲሆን ይህም ከካዛኽስታን የሚወጣውን የነዳጅ ዘይት በ30% እንደሚቀንስ ተገልጿል። የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት አክሲዮን ጉልህ ድርሻ በአሜሪካ ባለአክሲዮኖች የተያዘ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት የነዳጅ ማጣሪያ ጣቢያ ሰኞ ዕለት በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረበት ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንዳጋጠመው የሩሲያ ኩባንያ ትራንስኔፍት ዘገበ
የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት የነዳጅ ማጣሪያ ጣቢያ ሰኞ ዕለት በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረበት ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንዳጋጠመው የሩሲያ ኩባንያ ትራንስኔፍት ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት የነዳጅ ማጣሪያ ጣቢያ ሰኞ ዕለት በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረበት ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንዳጋጠመው የሩሲያ ኩባንያ ትራንስኔፍት ዘገበ ጉዳቱን ለመቅረፍ ከ1.5 እስከ 2 ወራት የሚወስድ ሲሆን ይህም ከካዛኽስታን... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T15:48+0300
2025-02-18T15:48+0300
2025-02-18T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት የነዳጅ ማጣሪያ ጣቢያ ሰኞ ዕለት በዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን በደረበት ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንዳጋጠመው የሩሲያ ኩባንያ ትራንስኔፍት ዘገበ
15:48 18.02.2025 (የተሻሻለ: 16:14 18.02.2025)
ሰብስክራይብ