ከበርካታ ኤጀንሲዎች የተውጣጣ የሩሲያ ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ ነውበሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ቫለንቲና ማትቪዬንኮ የሚመራው የልዑካን ቡድን፤ የሩሲያ ፓርላማ የላይኛው ምክር ቤት ሴናተሮች እና የ14 ሚኒስቴሮች እና ኤጀንሲዎች ተወካዮችን ያካተተ እንደሆነ፤ የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የፕሬስ አገልግሎት ገልጿል።የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበርዋ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ከሁለቱም የኢትዮጵያ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔዎች ጋር ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ማትቪዬንኮ ከጉብኝቱ በፊት ከኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የጉብኝቱ ዋና ዓላማ የጋራ ተጠቃሚነት እና ውጤታማ የሁለትዮሽ ትብብርን የሚያጠናክሩ የተለያዩ መስኮችን ማጎልበት ነው ብለዋል። በጉብኝቱ ውጤታማነት ላይ ያላቸውን እምነት የገለፁት ማትቪዬንኮ፤ ሩሲያ ለአስርት ዓመታት ለኢትዮጵያ ስትሰጥ የቆየችው ተከታታይ ድጋፍ ለቀጣዩ ግኑኝነት ስኬት ቁልፍ እንደሆነ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ከበርካታ ኤጀንሲዎች የተውጣጣ የሩሲያ ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ ነው
ከበርካታ ኤጀንሲዎች የተውጣጣ የሩሲያ ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ ነው
Sputnik አፍሪካ
ከበርካታ ኤጀንሲዎች የተውጣጣ የሩሲያ ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያን ሊጎበኝ ነውበሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ቫለንቲና ማትቪዬንኮ የሚመራው የልዑካን ቡድን፤ የሩሲያ ፓርላማ የላይኛው ምክር ቤት ሴናተሮች እና የ14 ሚኒስቴሮች እና ኤጀንሲዎች... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T11:52+0300
2025-02-18T11:52+0300
2025-02-18T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий