ዩክሬን ወደፊት ከጦርነት ነጻ ቀጣና እና የትኛውንም ቡድን ወይም ጥምረት የማትቀላቀል ገለልተኛ ሀገር መሆን አለባት ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ተናገሩ የዩክሬንን ግጭት ማቆም በተመለከተ የሚቀርቡት አዳዲስ ቅድመ ሁኔታዎች፤ ለኪዬቭ ከ2014-2015ቱ የሚንስክ ስምምነት የበለጠ የከፋ ይሆናል ሲሉ ቫሲሊ ኔቤንዝያ አስገንዝበዋል።ዩክሬን ዶንዬትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሄርሶን እና ዛፖሮዢያ ክልሎችን በማይሻር ሁኔታ አጥታለች ሲሉም ተናግረዋል። ኔቤንዝያ አክለውም ሪፐብሊካኖች በአሜሪካ ስልጣን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ፤ የዩክሬን ቀውስ "ግለታማው ምዕራፍ" በቅርቡ ሊያበቃ የሚችልበት እድል አለ ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን ወደፊት ከጦርነት ነጻ ቀጣና እና የትኛውንም ቡድን ወይም ጥምረት የማትቀላቀል ገለልተኛ ሀገር መሆን አለባት ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ተናገሩ
ዩክሬን ወደፊት ከጦርነት ነጻ ቀጣና እና የትኛውንም ቡድን ወይም ጥምረት የማትቀላቀል ገለልተኛ ሀገር መሆን አለባት ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን ወደፊት ከጦርነት ነጻ ቀጣና እና የትኛውንም ቡድን ወይም ጥምረት የማትቀላቀል ገለልተኛ ሀገር መሆን አለባት ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ተናገሩ የዩክሬንን ግጭት ማቆም በተመለከተ የሚቀርቡት አዳዲስ ቅድመ ሁኔታዎች፤ ለኪዬቭ... 18.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-18T10:28+0300
2025-02-18T10:28+0300
2025-02-18T10:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩክሬን ወደፊት ከጦርነት ነጻ ቀጣና እና የትኛውንም ቡድን ወይም ጥምረት የማትቀላቀል ገለልተኛ ሀገር መሆን አለባት ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ተናገሩ
10:28 18.02.2025 (የተሻሻለ: 10:44 18.02.2025)
ሰብስክራይብ