የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ሕብረት በጊኒ ባህረ ሰላጤ የጋራ የባህር ግብረ ኃይል እንዲያቋቁም ሀሳብ አቀረቡ ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑብ የሚቋቋመው የባህር ኃይል መቀመጫውን በሌጎስ እንዲያደርግም ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ሀሳብ ያቀረቡት በአዲስ አበባ በተካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ላይ ነው። ፕሬዝዳንት ቲኑብ ሀገራቸው የሰላም ድጋፍ፣ አደጋ መከላከል እና የሰብዓዊና ተልእኮዎችን ጨምሮ ለአፍሪካ ሕብረት የተለያዩ ኦፕሬሽኖች ስትራቴጂያዊ የባህር አገልግሎት ለመስጠት ቁርጠኛ ነች ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ሕብረት በጊኒ ባህረ ሰላጤ የጋራ የባህር ግብረ ኃይል እንዲያቋቁም ሀሳብ አቀረቡ
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ሕብረት በጊኒ ባህረ ሰላጤ የጋራ የባህር ግብረ ኃይል እንዲያቋቁም ሀሳብ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ሕብረት በጊኒ ባህረ ሰላጤ የጋራ የባህር ግብረ ኃይል እንዲያቋቁም ሀሳብ አቀረቡ ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑብ የሚቋቋመው የባህር ኃይል መቀመጫውን በሌጎስ እንዲያደርግም ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ሀሳብ ያቀረቡት... 17.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-17T17:52+0300
2025-02-17T17:52+0300
2025-02-17T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ሕብረት በጊኒ ባህረ ሰላጤ የጋራ የባህር ግብረ ኃይል እንዲያቋቁም ሀሳብ አቀረቡ
17:52 17.02.2025 (የተሻሻለ: 18:14 17.02.2025)
ሰብስክራይብ