በማሊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ተንዶ ቢያንስ 48 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ አደጋው በቢላልኮቶ ህገወጥ የማዕድን ማውጫ ቦታ በትላንትናው እለት እንደተከሰተ ተገልጿል። የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ከሆነ፤ አንድ ካተርፒላር ኤክስካቫተር ጉድጓድ ውስጥ ወርቅ ሲፈልጎ በነበሩ ሴቶች ላይ ወድቋል። ቀደም ሲል በቻይና ኩባንያ ስር ይተዳደር የነበረው እና በደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኘው የማዕድን ማውጫ የተተወ እንደሆነ ነው ዘገባዎች ያመላከቱት። በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በማሊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ተንዶ ቢያንስ 48 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
በማሊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ተንዶ ቢያንስ 48 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በማሊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ተንዶ ቢያንስ 48 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ አደጋው በቢላልኮቶ ህገወጥ የማዕድን ማውጫ ቦታ በትላንትናው እለት እንደተከሰተ ተገልጿል። የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ከሆነ፤ አንድ ካተርፒላር ኤክስካቫተር ጉድጓድ ውስጥ... 16.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-16T15:32+0300
2025-02-16T15:32+0300
2025-02-16T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий