38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያን እና ለትውልደ አፍሪካውያን" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የመሪዎቹ ጉባኤ፤ ለሁለት ቀናት ሲቆይ የጉባኤው ተሳታፊዎች ወሳኝ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል። በዛሬው እለት መሪዎቹ የሕብረቱን ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር በምስጥራዊ የድምፅ አሰጣጥ ስረአት የሚመርጡ ይሆናል። ተመራጮቹ ድምፅ መስጠት ከሚችሉት 49 (ስድስቱ ሀገራት በተጣለባቸው ማእቀብ ምክንያት መምረጥ አይችሉም) አባላት ሀገራት የሁለት ሶስተኛውን ድምፅ ማግኘት ይኖርባቸዋል በማለት ሕብረቱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ፅፏል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ
38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያን እና ለትውልደ አፍሪካውያን" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የመሪዎቹ ጉባኤ፤ ለሁለት ቀናት ሲቆይ የጉባኤው ተሳታፊዎች ወሳኝ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።... 15.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-15T11:56+0300
2025-02-15T11:56+0300
2025-02-15T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий