የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ከቡድን 8 የሀገራት ስብስብ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ነው አሉ "ሩሲያ እንድትመለስ እፈልጋለው፤ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ለጋዜጠኞች የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ፤ ሩሲያ በቡድን-8 ውስጥ ብትሆን ኖሮ "ከዩክሬን ጋር የተፈጠረው ችግር አይኖርም” ነበር ብለዋል። ቡድን-7 ወሬው ሁሉ ስለ ሩሲያ ነው ያሉት ትራምፕ፤ ሞስኮ በቡድኑ ጠረጴዛ ዙርያ ቦታ ሊኖራት ይገባልም ብለዋል። "ምን እያደረጋችሁ ነው? ብያቸዋለሁ...ስለ ሩሲያ ብቻ ነው የምታወሩት፣ ስለዚህ በጠረጴዛው ላይ መቀመጫ ሊኖራት ይገባል። ፑቲን መመለስ የሚፈልግ ይመስለኛል” ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ከቡድን 8 የሀገራት ስብስብ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ነው አሉ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ከቡድን 8 የሀገራት ስብስብ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ነው አሉ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ከቡድን 8 የሀገራት ስብስብ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ነው አሉ "ሩሲያ እንድትመለስ እፈልጋለው፤ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ለጋዜጠኞች የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ፤ ሩሲያ በቡድን-8 ውስጥ... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T18:22+0300
2025-02-14T18:22+0300
2025-02-14T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ከቡድን 8 የሀገራት ስብስብ እንድትወጣ መደረጉ ስህተት ነው አሉ
18:22 14.02.2025 (የተሻሻለ: 18:44 14.02.2025)
ሰብስክራይብ