የአሜሪካ ፍርድ ቤት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ያገደው የውጭ እርዳታ እንዲቀጥል ትእዛዝ አስተላለፈ ፍርድ ቤቱ በውጭ እርዳታ ስርጭቱ ላይ ክልከላ እንዳይጣል እንዲሁም ለእርዳታው የተገቡ ውሎች እንዳይቋረጡ ወይም እንዳይታገዱ አዟል። በተጨማሪም መንግሥት እርዳታው እንዲቆም የወሰነው፤ የውጭ እርዳታ ፕሮግራሞቹን ውጤታማነት ለመገምገም ነው ብሏል። "ይሁን እንጂ ምላሽ ሰጪዎቹ እስካሁን ድረስ በኮንግረሱ የተመደበው የውጭ እርዳታ ሙሉ በሙሉ ለምን እንደተቋረጠ በቂ ማብራሪያ አልሰጡም...በሺዎች ከሚቆጠሩ የንግድ ድርጅቶች፣ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች እና በሀገር ውስጥ ያሉ ድርጅቶች ጋር በተደረጉ ስምምነቶች ላይ ተማምነው በነበሩት ላይ ድንጋጤ እና ከፍተኛ ተፅዕኖ የፈጠረው ውሳኔ ፕሮግራሙን ለመገምገም ምክንያታዊ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን አላስረዱም" ሲል ተነቧል ውሳኔው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካ ፍርድ ቤት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ያገደው የውጭ እርዳታ እንዲቀጥል ትእዛዝ አስተላለፈ
የአሜሪካ ፍርድ ቤት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ያገደው የውጭ እርዳታ እንዲቀጥል ትእዛዝ አስተላለፈ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ ፍርድ ቤት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ያገደው የውጭ እርዳታ እንዲቀጥል ትእዛዝ አስተላለፈ ፍርድ ቤቱ በውጭ እርዳታ ስርጭቱ ላይ ክልከላ እንዳይጣል እንዲሁም ለእርዳታው የተገቡ ውሎች እንዳይቋረጡ ወይም እንዳይታገዱ አዟል። በተጨማሪም... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T17:36+0300
2025-02-14T17:36+0300
2025-02-14T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአሜሪካ ፍርድ ቤት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ያገደው የውጭ እርዳታ እንዲቀጥል ትእዛዝ አስተላለፈ
17:36 14.02.2025 (የተሻሻለ: 18:14 14.02.2025)
ሰብስክራይብ