ከአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን የተወጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመጪው ሳምንት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚመክሩ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ "ይህንን ጦርነት ማስቆም የምንችልበትን መንገድ እናያለን" ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አክለው ተናግረዋል። በተጨማሪም ከሩሲያ፣ ዩክሬን እና አሜሪካ የተውጣጡ የከፍተኛ ደረጃ ተወካዮች፤ በዛሬው እለት ከሚካሄደው የሙኒክ የደህንነት ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለውይይት እንደሚቀመጡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጨምረው ተናግረዋል። ሆኖም ዩክሬን በኮንፈረንሱ ላይ ከሩሲያ ተወካዮች ጋር እንደማትደራደር፤ የዘለንስኪ የኮሚኒኬሽን አማካሪ ዲሚትሮ ሊትቪን ተናግረዋል። "ዩክሬን በመጀመሪያ ከአሜሪካ ጋር መነጋገር አለባት። ለእውነተኛ እና ዘላቂ ሰላም፤ አውሮፓ በየትኛውም ንግግር ላይ መሳተፍ አለባት። ሁሉም የተስማማበት የጋራ አቋም ነው ከሩሲያ ጋር በሚደረገው ድርድር ላይ ሊቀርብ የሚገባው" ሲሉ አማካሪው አስረግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ከአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን የተወጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመጪው ሳምንት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚመክሩ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ
ከአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን የተወጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመጪው ሳምንት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚመክሩ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ከአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን የተወጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመጪው ሳምንት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚመክሩ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ "ይህንን ጦርነት ማስቆም የምንችልበትን መንገድ እናያለን" ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አክለው ተናግረዋል። በተጨማሪም... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T15:32+0300
2025-02-14T15:32+0300
2025-02-14T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ከአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ዩክሬን የተወጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመጪው ሳምንት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚመክሩ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናገሩ
15:32 14.02.2025 (የተሻሻለ: 19:44 14.02.2025)
ሰብስክራይብ