ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ ችላለች ሲሉ የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ገለፁ የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር መቅደስ ዳባ ይህን ያሉት በትላንትናው እለት በተካሄደው የኔፓድ የሚኒስትሮች መድረክ ላይ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትሯ፤ የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች ልምድ የሚለዋወጡበት እና በትብብር መስራት የሚያስችላቸው መግባባት የሚፈጥሩበት ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ዘርፍ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፤ የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ እንደተቻለ እና የጤና ስርዓቱም እንደተሻሻለ ሚኒስትሯ በዚህ ወቅት ተናግረዋል። አክለውም አፍሪካ በጤናው ዘርፍ ላይ የሀገር ውስጥ ምርቷን በማሳደግ ራሷን ለመቻል መስራት ይገባታል ብለዋል። በመድረኩ 24 ቅድሚያ የሚሰጣቸው መድሀኒቶችን በአህጉሪቷ ለማምረት የሚያስችል ስምምነት በአውዳ ኔፓድ እና ቻይ በተሰኘው ዓለም አቀፍ የጤና ድርጅት መካከል ተፈርሟል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ ችላለች ሲሉ የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ገለፁ
ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ ችላለች ሲሉ የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ዘርፍ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ ችላለች ሲሉ የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ገለፁ የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር መቅደስ ዳባ ይህን ያሉት በትላንትናው እለት በተካሄደው የኔፓድ የሚኒስትሮች... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T13:16+0300
2025-02-14T13:16+0300
2025-02-14T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ በስነ-ተዋልዶ ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የእናቶችን እና የህፃናትን ህልፈት መቀነስ ችላለች ሲሉ የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ገለፁ
13:16 14.02.2025 (የተሻሻለ: 16:14 14.02.2025)
ሰብስክራይብ