የሩሲያ እና ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ስምምነት በጋራ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ አህመድ አል ሻሪፍ፤ ሱዳን ውስጥ የሩሲያን የባህር ኃይል ሰፈር ለመቋቋም እቅድ እንዳለ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ልዩ ቃለ መጠይቅ አስታውቀዋል። "በሱዳን እና በሩሲያ የፌደሬሽን መካከል የተፈረመዉው ስምምነት፤ በቀይ ባህር ላይ ለሩሲያ መርከቦች አስፈላጊውን አገልግሎት እና ሌሎችንም ...መስጠት ያስችላል። እቅዱን ወደ ተግባር ለመቀየር ጥረታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን" ሲሉ አል ሻሪፍ ተናግረዋል። ዲፕሎማቱ አክለውም ስምምነቱ የሰሜን አፍሪካዊቷን ሀገር ሉዓላዊነት ያከበረ ነው ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ስምምነት በጋራ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
የሩሲያ እና ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ስምምነት በጋራ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ስምምነት በጋራ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ አህመድ አል ሻሪፍ፤ ሱዳን ውስጥ የሩሲያን የባህር ኃይል ሰፈር... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T12:19+0300
2025-02-14T12:19+0300
2025-02-14T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ እና ሱዳን የባህር ኃይል ሰፈር ስምምነት በጋራ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
12:19 14.02.2025 (የተሻሻለ: 13:44 14.02.2025)
ሰብስክራይብ