የ18 ዓመት ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ አራት ሰዓታትን የፈጀ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ተደረገላት ቀዶ ጥገናውን ሂሊንግ ቫልቭስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት እንዳከናወነው ተገልጿል። የሂሊንግ ቫልቭስ ኢትዮጵያ መስራች ዶክተር ፍቃዱ አግዋር፤ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገናው አዲስ አበባ ለምትኖር የ18 ዓመት ወጣት እንደተደረገ እና አራት ሰዓታትን የፈጀ እንደነበር በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ገልፀዋል። ነፃ የልብ የቀዶ ጥገናው በገንዘብ ሲተመን ከ800 መቶ እስከ 900 ሺህ እንደሚያወጣም ጠቁመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የ18 ዓመት ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ አራት ሰዓታትን የፈጀ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ተደረገላት
የ18 ዓመት ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ አራት ሰዓታትን የፈጀ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ተደረገላት
Sputnik አፍሪካ
የ18 ዓመት ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ አራት ሰዓታትን የፈጀ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ተደረገላት ቀዶ ጥገናውን ሂሊንግ ቫልቭስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት እንዳከናወነው ተገልጿል። የሂሊንግ ቫልቭስ ኢትዮጵያ መስራች ዶክተር ፍቃዱ አግዋር፤... 14.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-14T11:51+0300
2025-02-14T11:51+0300
2025-02-14T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የ18 ዓመት ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ አራት ሰዓታትን የፈጀ ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ተደረገላት
11:51 14.02.2025 (የተሻሻለ: 12:14 14.02.2025)
ሰብስክራይብ