ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀችዱባይ በተካሄደው የ2025 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ኢሮ፤ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰው የባህር እና የንግድ ስምምነት በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቅቅ መግለፃቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የበርበራ ወደብን ስትራተጂካዊ ጠቀሜታ በንግግራቸው ያነሡት ኢሮ፤ ዲፒ ወርልድ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ኩባንያ 400 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በመመደብ ባካሄደው ልማት ወደቡ እንደተሻሻለ ጠቁመዋል። የታደሰው የበርበራ ወደብ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጋሎት ላይ ይውላል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀች
ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀችዱባይ በተካሄደው የ2025 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ኢሮ፤ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰው የባህር እና... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T21:32+0300
2025-02-13T21:32+0300
2025-02-13T22:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀች
21:32 13.02.2025 (የተሻሻለ: 22:14 13.02.2025)
ሰብስክራይብ