ትራምፕ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ከድርድር ውጪ መሆኑን እንደሚቀበሉ ተናገሩ ትራምፕ የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ የዩክሬንን የኔቶ አባልነት አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር ላይ አስተያየት እንዲሰጡ ሲጠየቁ "በእኔ በኩል እቀበለዋለሁ፤ ተግባራዊ ነው ብዬ አላምንም" ብለዋል። ትራምፕ አክለውም ሩሲያ፤ ዩክሬን የኔቶ አባል እንድትሆን እንደማትፈቅድ ለረዥም ጊዜ ይዛ የቆየችው አቋም እንደሆነ ተናግረዋል። እሮብ እለት ባደረጉት ንግግር የዩክሬን ጦርነት "መቆም አለበት" ያሉት የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር ሄግሴዝ፤ ዩናይትድ ስቴትስ የዩክሬን ኔቶን መቀላቀል ግጭቱን ይፈታል ብላ እንደማታምን አስታውቀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮቿን ወደ ዩክሬን እንደማትልክ አረጋግጠው፤ እንዲህ ዓይነት ስምሪት በኔቶ የመመስረቻ ስምምነት የጋራ መከላከያ አንቀፅ (አንቀፅ 5) ስር እንደማያርፍ አስረድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ከድርድር ውጪ መሆኑን እንደሚቀበሉ ተናገሩ
ትራምፕ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ከድርድር ውጪ መሆኑን እንደሚቀበሉ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ከድርድር ውጪ መሆኑን እንደሚቀበሉ ተናገሩ ትራምፕ የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ የዩክሬንን የኔቶ አባልነት አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር ላይ አስተያየት እንዲሰጡ ሲጠየቁ "በእኔ በኩል እቀበለዋለሁ፤ ተግባራዊ... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T15:00+0300
2025-02-13T15:00+0300
2025-02-13T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ትራምፕ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ጥያቄ ከድርድር ውጪ መሆኑን እንደሚቀበሉ ተናገሩ
15:00 13.02.2025 (የተሻሻለ: 15:44 13.02.2025)
ሰብስክራይብ