ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር የሁለትዮሽ ግኑኝነቷን ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ዙርያ መከረች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፤ ከ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ አቻቸው ጋር ተወያይተዋል። ከቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሀመድ አሊ ናፍቲ ጋር ባደረጉት ውይይት በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ቱሪዝም፣ ኢነርጂ፣ አይሲቲ እና ትምህርት መስኮች በትብብር መሥራት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቡሪታ ጋር የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነቱን የበለጠ ስለማጠናከር ሀሳብ እንደተለዋወጡ እና ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ለማካሄድ እንደስማሙ፤ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር የሁለትዮሽ ግኑኝነቷን ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ዙርያ መከረች
ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር የሁለትዮሽ ግኑኝነቷን ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ዙርያ መከረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር የሁለትዮሽ ግኑኝነቷን ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ዙርያ መከረች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፤ ከ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ አቻቸው ጋር... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T12:56+0300
2025-02-13T12:56+0300
2025-02-13T13:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር የሁለትዮሽ ግኑኝነቷን ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ዙርያ መከረች
12:56 13.02.2025 (የተሻሻለ: 13:04 13.02.2025)
ሰብስክራይብ