ፈረንሳይ በ2025 ጦሯን ከሴኔጋል እንደምታስወጣ አረጋገጠች "ሴኔጋል እና ፈረንሳይ፤ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሴኔጋል የሚወጡበት እና በ2025 መገባደጃ ላይ ስፍራው የሚመለስበትን ሁኔታ የሚያመቻች የጋራ ኮሚሽን ለማቋቋም ወስነዋል። ሁለቱም ሀገራት የሁሉንም ወገኖች ስትራቴጂያዊ ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ አዲስ የመከላከያ እና የደህንነት አጋርነት ለመፍጠር እቅድ ይዘዋል" ሲል የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ፈረንሳይ በየካቲት ወር መጀመሪያ ከሶስት የጦር ሰፈሮች ወታደሮቿን በማስወጣት ለሴኔጋል ጦር አስረክባለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፈረንሳይ በ2025 ጦሯን ከሴኔጋል እንደምታስወጣ አረጋገጠች
ፈረንሳይ በ2025 ጦሯን ከሴኔጋል እንደምታስወጣ አረጋገጠች
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ በ2025 ጦሯን ከሴኔጋል እንደምታስወጣ አረጋገጠች "ሴኔጋል እና ፈረንሳይ፤ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሴኔጋል የሚወጡበት እና በ2025 መገባደጃ ላይ ስፍራው የሚመለስበትን ሁኔታ የሚያመቻች የጋራ ኮሚሽን ለማቋቋም ወስነዋል። ሁለቱም ሀገራት... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T11:41+0300
2025-02-13T11:41+0300
2025-02-13T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий