የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊዎች የእራት ግብዣ አደረገ ተሳታፊዎቹ አዲስ በተመረቀው አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የእራት ግብዣ ተደርጎላቸዋል። በእራት ግብዣው ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፤ ኢትዮጵያ ሰላማዊ፣ የተረጋጋች እና ራሷን የቻለች አፍሪካ እውን ለማድረግ የታለመው ርዕይ እንዲሳካ የምታደርገውን እንቅስቃሴ በቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በኩላቸው የአፍሪካን ችግር በአፍሪካዊያን የመፍታት መርህን በመከተል ተቋማዊ አቅምን ማጎልበት እና የግጭት መፍቻ ዘዴዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊዎች የእራት ግብዣ አደረገ
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊዎች የእራት ግብዣ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊዎች የእራት ግብዣ አደረገ ተሳታፊዎቹ አዲስ በተመረቀው አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የእራት ግብዣ ተደርጎላቸዋል። በእራት ግብዣው ላይ... 13.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-13T09:36+0300
2025-02-13T09:36+0300
2025-02-13T10:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ የአስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊዎች የእራት ግብዣ አደረገ
09:36 13.02.2025 (የተሻሻለ: 10:14 13.02.2025)
ሰብስክራይብ