ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ውይይታቸው ያተኮሩባቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦ ▪ ፑቲን የዩክሬን ግጭት መንስኤዎችን ማስወገድ እንደሚያስፈልግ ለትራምፕ ነግረዋቸዋል። ▪የሩሲያው ፕሬዝዳንት ለዩክሬን ጉዳይ ዘላቂ እልባት ለማግኘት ድርድር መፍትሄ ሊሆን እንደሚችል ከትራምፕ ጋር ተስማምተዋል። ▪ፑቲን እና ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ እና በኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙርያም ተወያይተዋል። ▪የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከፑቲን ጋር በስልክ በተነጋገሩበት ወቅት ከሌሎች ጉዳዮች በተጨማሪ የጉብኝት ልውውጥ ለማድረግ መስማማታቸውን ገልጸዋል። ▪ፑቲን እና ትራምፕ በሩሲያ እና በአሜሪካ ዜጎች ልውውጥ ዙርያ ተወያይተዋል፤ ዋሽንግተን የተደረሱትን ስምምነቶች ተግባራዊ ለማድረግ ዋስትና ሰጥታለች። ▪የሩሲያው ፕሬዝዳንት የአሜሪካ ባለስልጣናትን ሩሲያ ውስጥ ለመቀበል መዘጋጀታቸውን ለትራምፕ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ውይይታቸው ያተኮሩባቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦
ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ውይይታቸው ያተኮሩባቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ውይይታቸው ያተኮሩባቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦ ▪ ፑቲን የዩክሬን ግጭት መንስኤዎችን ማስወገድ እንደሚያስፈልግ ለትራምፕ ነግረዋቸዋል። ▪የሩሲያው ፕሬዝዳንት ለዩክሬን ጉዳይ ዘላቂ እልባት ለማግኘት ድርድር መፍትሄ ሊሆን እንደሚችል... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T20:38+0300
2025-02-12T20:38+0300
2025-02-12T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий