ዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሬን እና ሩሲያ ግጭት ዲፕሎማሲያዊ እልባት ለመስጠት፤ የኪዬቭን ወደ ኔቶ መቀላቀል ተጨባጭ ውጤት አድርጋ አትቆጥረውም ሲሉ የፔንታጎን ኃላፊ ፒት ሄግሴዝ ተናገሩ

ሰብስክራይብ
ዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሬን እና ሩሲያ ግጭት ዲፕሎማሲያዊ እልባት ለመስጠት፤ የኪዬቭን ወደ ኔቶ መቀላቀል ተጨባጭ ውጤት አድርጋ አትቆጥረውም ሲሉ የፔንታጎን ኃላፊ ፒት ሄግሴዝ ተናገሩ "በሱ ፋንታ፤ የትኛውም የፀጥታ ዋስትና የአውሮፓ እና ከአውሮፓ ውጪ በሆኑ ብቁ ወታደሮች መደገፍ አለበት" ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0