ትራምፕ ከፑቲን ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከሩሲያ መሪ ጋር ያደረጉት ውይይት በጣም ውጤታማ ነበር ብለዋል። በዩክሬን፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በኢነርጂ እና በሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ተናግረዋል። በዩክሬን ያለውን ግጭት ማስቆም አስፈላጊ እንደሆነ መስማማታቸውንም ገልጸዋል። ወደፊት በሩሲያ እና አሜሪካ የሚያደርጉ ጉብኝቶችን ጨምሮ ኩፑቲን ጋር ተቀራርበን ለመስራት ተስማምተናል ሲሉም ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከሩሲያ መሪ ጋር ያደረጉት ውይይት በጣም ውጤታማ ነበር ብለዋል። በዩክሬን፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በኢነርጂ እና በሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ተናግረዋል።... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T20:18+0300
2025-02-12T20:18+0300
2025-02-12T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий