በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ህይወቱ አለፈ የ45 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ገዛኸኝ ደጀኔ በአሪዞና ግዛት ፊኒክስ ከተማ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህይወቱ እንዳለፈ ባለሥልጣኑ አስታውቋል። ገዛኸኝ ወደ አሜሪካ የገባው ነሐሴ 13፣ 2016 የነበረ ሲሆን በድንበር ጠበቂዎች ተይዞ የጥገኝነት ጥያቄውን በኢሚግሬሽን ፍርድ ቤት እየተከታተለ እንደነበር ታውቋል። ኢትዮጵያዊው ስደተኛ የደም ካንሰር ምርመራ ተደርጎለት ውጤቱን እየተጠባበቀ እንደነበርም የዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን ባለሥልጣን አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ህይወቱ አለፈ
በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ህይወቱ አለፈ
Sputnik አፍሪካ
በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ህይወቱ አለፈ የ45 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ገዛኸኝ ደጀኔ በአሪዞና ግዛት ፊኒክስ ከተማ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህይወቱ እንዳለፈ ባለሥልጣኑ አስታውቋል።... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T16:27+0300
2025-02-12T16:27+0300
2025-02-12T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ህይወቱ አለፈ
16:27 12.02.2025 (የተሻሻለ: 16:44 12.02.2025)
ሰብስክራይብ