https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በብሪታንያ ቀርቦ የነበረውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ ለወሰደችው ጠንካራ አቋም፤ ሱዳን ትልቅ ዋጋ ትሰጠላች ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በብሪታንያ ቀርቦ የነበረውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ ለወሰደችው ጠንካራ አቋም፤ ሱዳን ትልቅ ዋጋ ትሰጠላች ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በብሪታንያ ቀርቦ የነበረውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ ለወሰደችው ጠንካራ አቋም፤ ሱዳን ትልቅ ዋጋ ትሰጠላች ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ "ይህ የሩሲያ ፌደሬሽን አቋም የሱዳንን ሕዝብ፣... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T13:57+0300
2025-02-12T13:57+0300
2025-02-12T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በብሪታንያ ቀርቦ የነበረውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ ለወሰደችው ጠንካራ አቋም፤ ሱዳን ትልቅ ዋጋ ትሰጠላች ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
13:57 12.02.2025 (የተሻሻለ: 14:14 12.02.2025) ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በብሪታንያ ቀርቦ የነበረውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ ለወሰደችው ጠንካራ አቋም፤ ሱዳን ትልቅ ዋጋ ትሰጠላች ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ "ይህ የሩሲያ ፌደሬሽን አቋም የሱዳንን ሕዝብ፣ የመንግሥታችንን እና የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ልብ የነካ ነው። የሱዳን ሕዝብ ፖርት ሱዳን በሚገኘው የሩሲያ ፌዴሬሽን ኤምባሲ አቅራቢያ ጎዳና ላይ በመውጣት ለዚህ አቋም ምስጋናውን እና የፈጠረበትን ስሜት ገልጿል" ብለዋል ዩሱፍ አህመድ አል ሻሪፍ። በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia