በሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለበአፋር እና ኦሮሚያ አጎራባች አካባቢዎች በሚገኘው ሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ላለፉት ሶስት ቀናት የእሳት ቃጠሎ ተከስቷል።የእሳት ቃጠሎውን ለመቆጣጠር በሎደር የታገዘ እሳት የማጥፋት እና የቆረጣ ስራ ተሰርቷል። ደረቅ የአየር ንብረት እና በአካባቢው ያለው ከፍተኛ ንፋስና ደረቅ ሣር ለእሳቱ መባባስ ምክንያት እንደነበር ተገልጿል። የእሳት ቃጠሎው የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ባደረጉት ርብርብ ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ መቆጣጠር እንደተቻለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለ
በሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለ
Sputnik አፍሪካ
በሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለበአፋር እና ኦሮሚያ አጎራባች አካባቢዎች በሚገኘው ሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ላለፉት ሶስት ቀናት የእሳት ቃጠሎ ተከስቷል።የእሳት ቃጠሎውን ለመቆጣጠር... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T11:49+0300
2025-02-12T11:49+0300
2025-02-12T12:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሃላይደጌ አሰቦት ዕጩ ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለ
11:49 12.02.2025 (የተሻሻለ: 12:04 12.02.2025)
ሰብስክራይብ