ሩሲያ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል 50 ሚሊዮን ሩብል መደበች የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስቴር ለህክምና መሳሪያዎች ግዢ የሚውለውን የገንዘብ ድጋፍ እንዲመድብ ኃላፊነት ተሰጥቶታል። በሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር በተፈረመው መመሪያ መሰረት፤ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመሳሪያ አቅርቦት ችግሮችን በመፍታት እገዛ እንዲያደርግ ትዕዛዝ ደርሶታል። የሕክመና መሳሪያ ግዥው ሁለት ማደንዘዣ ማሽኖች፣ ሁለት ቬንትሌተሮች እና ሁለት ተንቀሳቃሽ የአልትራሳውንድ ማሽኖችን ያካትታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል 50 ሚሊዮን ሩብል መደበች
ሩሲያ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል 50 ሚሊዮን ሩብል መደበች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል 50 ሚሊዮን ሩብል መደበች የሩሲያ የገንዘብ ሚኒስቴር ለህክምና መሳሪያዎች ግዢ የሚውለውን የገንዘብ ድጋፍ እንዲመድብ ኃላፊነት ተሰጥቶታል። በሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር በተፈረመው መመሪያ መሰረት፤... 12.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-12T11:28+0300
2025-02-12T11:28+0300
2025-02-12T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል 50 ሚሊዮን ሩብል መደበች
11:28 12.02.2025 (የተሻሻለ: 11:44 12.02.2025)
ሰብስክራይብ