ሩሲያዊው ፊዮዶር ኮኒኮቭ የደቡብ አትላንቲክ ውቅያኖስን በመቅዘፊያ ያቋረጠ በታሪክ የመጀመሪያው ሰው ሆነ

ሰብስክራይብ
ሩሲያዊው ፊዮዶር ኮኒኮቭ የደቡብ አትላንቲክ ውቅያኖስን በመቅዘፊያ ያቋረጠ በታሪክ የመጀመሪያው ሰው ሆነ ቡድኑ እንደገለጸው ኮኒኮቭ በምዕራብ ንቅፈ ክበብ የኬክሮስ መስመሮች በጣም አስቸጋሪ እና አደገኛ የሆነውን ነፋስ በማለፍ ጉዞውን በ68 ቀን ለመጠናቀቅ ችሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0