ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ እና ለ38ኛው የመሪዎች ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ። ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። የአልጄሪያ፣ ቱኒዚያ፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሴኔጋል፣ ካሜሩን ፣ ብሩንዲ ፣ ናሚቢያ እና ደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ከገቡት የጉባኤው እንግዶች ይጠቀሳሉ። 46ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የካቲት 5 እና 6 ይካሄዳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ እና ለ38ኛው የመሪዎች ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ እና ለ38ኛው የመሪዎች ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ እና ለ38ኛው የመሪዎች ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ። ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ... 11.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-11T11:16+0300
2025-02-11T11:16+0300
2025-02-11T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ለ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ እና ለ38ኛው የመሪዎች ጉባዔ የሚሳተፉ እንግዶች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
11:16 11.02.2025 (የተሻሻለ: 11:44 11.02.2025)
ሰብስክራይብ