ኢትዮጵያ የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ማህበራት የምሥራቅ ኮንጎን ቀውስ ለመፍታት ያሳዩትን አመራር አወደሰች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረው የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ እና የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማህበረሰብ የጋራ የመሪዎች ስብሰባ በታንዛንያ ዳሬ ሰላም ቅዳሜ እለት ተካሄዷል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የስብሰባውን የመጨረሻ ውጤት በመልካም ጎኑ እንደሚቀበል ገልጿል። የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ሀገራት መሪዎች የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ እንዲያገኙ ያሳዩት ቁርጠኝነትና አጋርነት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲልም ሚኒስቴሩ አክሏል፡፡ ስብሰባው በምሥራቅ ኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል። በተጨማሪም የሁለቱ ቀጣና ማህበራት የጦር አዛዦች በአምስት ቀናት ውስጥ ተገናኝተው የተኩስ አቁሙን ማስፈፀም የሚቻልበትን መንገድ እንዲዘይዱ አቅጣጫ አስቀምጧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ማህበራት የምሥራቅ ኮንጎን ቀውስ ለመፍታት ያሳዩትን አመራር አወደሰች
ኢትዮጵያ የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ማህበራት የምሥራቅ ኮንጎን ቀውስ ለመፍታት ያሳዩትን አመራር አወደሰች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ማህበራት የምሥራቅ ኮንጎን ቀውስ ለመፍታት ያሳዩትን አመራር አወደሰች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረው የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ እና የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማህበረሰብ የጋራ የመሪዎች... 10.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-10T11:44+0300
2025-02-10T11:44+0300
2025-02-10T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ማህበራት የምሥራቅ ኮንጎን ቀውስ ለመፍታት ያሳዩትን አመራር አወደሰች
11:44 10.02.2025 (የተሻሻለ: 12:14 10.02.2025)
ሰብስክራይብ