ግብፅ በፍልስጥኤማውያን ጉዳይ አስቸኳይ ስብሰባ ጠራች

ሰብስክራይብ
ግብፅ በፍልስጥኤማውያን ጉዳይ አስቸኳይ ስብሰባ ጠራች በመጪው የካቲት 20 ሊደረግ የታቀደው ስብሰባ፤ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋዛን በአሜሪካ ቁጥጥር ስር እደርጋለሁ ማለታቸውን ተከትሎ የአረብ ሀገራት ተመሳሳይ ምላሽ የሚሰጡበት እንደሀነ ተገልጿል።ብዙ የአረብ ሀገራት ፕሬዚዳንት ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ያቀረቡትን ፍልስጤማውያንን የማፈናቀል እቅድ ተችተውታል።እቅዱን ካወገዙት ሀገራት መሀከል ግብፅ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጆርዳን፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ ሞሮኮ፣ ኢራን፣ ቱርክ እና የተወሰኑ የምእራቡ ዓለም ሀገራት ይገኙበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0