ታጣቂዎች በማሊ ጋኦ በጦር ሰፈር አቅራቢያ በፈፀሙት ጥቃት 25 ሲቪሎችን ገድለው 13 ማቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀይህ ጥቃት ከጋኦ በ30 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘዉ የኮቤ መንደር አቅራቢያ የተፈፀመ ሲሆን አካባቢው የእስላሚክ ስቴት (ዳኤሽ)* እና ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት ያላቸው ቡድኖች ችግር የሚፈጥሩበት ነው። ጦሩ በምላሹ 14 ታጣቂዎችን መግደሉን ያሳወቀ ሲሆን በጦሩ ላይ ስለደረሰው ጥቃት የተዘገበ ነገር የለም።በጎርጎሮሳዊያኑ 2012 በቱአሬግ አማጺያኝን አነሳሽነት ወደ አመፅ የገቡት እስላማዊ ታጣቂዎች፤ ከሰሜን ማሊ በመነሳት በሳህል ቀጠና መጠነሰፊ ሁከት በመፍጠር በሺዎች የገደሉ ሲሆን በሚሊየኖች የሚቆጠሩትን አፈናቅለዋል።* በሩሲያ እና በብዙ ሀገሮች የታገደ አሸባሪ ቡድንበእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ታጣቂዎች በማሊ ጋኦ በጦር ሰፈር አቅራቢያ በፈፀሙት ጥቃት 25 ሲቪሎችን ገድለው 13 ማቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
ታጣቂዎች በማሊ ጋኦ በጦር ሰፈር አቅራቢያ በፈፀሙት ጥቃት 25 ሲቪሎችን ገድለው 13 ማቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ታጣቂዎች በማሊ ጋኦ በጦር ሰፈር አቅራቢያ በፈፀሙት ጥቃት ፤ 25 ሲቪሎችን ገድለው 13 ማቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀይህ ጥቃት ከጋኦ በ30 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘዉ ፤ የኮቤ መንደር አቅራቢያ የተፈፀመ ሲሆን አካባቢው የእስላሚክ ስቴት... 09.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-09T18:40+0300
2025-02-09T18:40+0300
2025-02-09T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ታጣቂዎች በማሊ ጋኦ በጦር ሰፈር አቅራቢያ በፈፀሙት ጥቃት 25 ሲቪሎችን ገድለው 13 ማቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
18:40 09.02.2025 (የተሻሻለ: 21:14 09.02.2025)
ሰብስክራይብ