የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ወስጥ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ሲያወጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተለቀቀ ሚኒስትሩ አክሎም ከድዜርዝሂንስክ ( በሌላው ስሟ ቶሬትስክ) በተጨማሪ 139 ስኩዬር ኪሎሚትሮችን የሚሸፍኑ 11 በአቅራቢያው ያሉ መንደሮች በውጊያው ነፃ ወጥተዋል። በከተማዋ የነበረው ውጊያ ለአምስት ወራት ወቆየቱ ታውቋል።ይህንን ውጊያ ከ40,000 በላይ የዩክሬን ጦር አባላት የተሳተፉበት ነበር። እንደ ሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር መግለጫ የቆሰሉትን ጨምሮ 26,000 ወታደሮቻቸውን የዩክሬን ሀይሎች አጥተዋል ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ወስጥ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ሲያወጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተለቀቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ወስጥ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ሲያወጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተለቀቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ወስጥ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ሲያወጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተለቀቀ ሚኒስትሩ አክሎም ከድዜርዝሂንስክ ( በሌላው ስሟ ቶሬትስክ) በተጨማሪ 139 ስኩዬር... 09.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-09T12:04+0300
2025-02-09T12:04+0300
2025-02-09T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ወስጥ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ሲያወጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተለቀቀ
12:04 09.02.2025 (የተሻሻለ: 12:44 09.02.2025)
ሰብስክራይብ