#sputnikviral | ማንነቱ ያልታወቀ ሰው በቫቲካን የሚገኘውን የቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን መሠዊያ ማፍረሱ ታወቀ

ሰብስክራይብ
#sputnikviral | ማንነቱ ያልታወቀ ሰው በቫቲካን የሚገኘውን የቅዱስ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን መሠዊያ ማፍረሱ ታወቀ በቫቲካን ጠባቂዎች ከመያዙ በፊት ግለሰቡ  ብዙ የሻማ ማብሪያዎችን  መስበሩ ተነግሯል። በአጠቃላይ ግለሰቡ  ያደረሰው ውድመት ወደ 30 ሺህ ዪሮ ተገምቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0