የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን በዩክሬን ላይ ላወጣችው ገንዘብ ምትክ የሚሆን የሆነ ነገር ያስፈልጋታል በማለት ዜሌንስኪን ጠየቁ

ሰብስክራይብ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን በዩክሬን ላይ ላወጣችው ገንዘብ ምትክ የሚሆን የሆነ ነገር ያስፈልጋታል በማለት ዜሌንስኪን ጠየቁ ከአሁን በኋላ አሜሪካንን ማንም መጠቀሚያ አይደርግም በማለት ፕሬዝዳንቱ አክሏል። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመጪው ሳምንት ዜሌንስኪን ለማግኘት እቅድ አላቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0