የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ማውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀየዩክሬይ ጦር የድዜርዝሂንስክ ውጊያ ባለፉት አምስት ወራቶች 26,000 ወታደሮችን አጥተዋል በማለት ሚንስቴሩ አክሎ አስታውቋል።የሩሲያ ወታደሮች ፤ የዩክሬን ጦር ንብረት የሆኑ ከ240 በላይ ታንኮችን እና ብረት ለበስ መኪኖችን እንዲሁም ከ340 በላይ የዱር ጦር መሳሪያዎች ቁርጥራጮች እና ሞርታሮችን አውድመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ማውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ማውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ማውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀየዩክሬይ ጦር የድዜርዝሂንስክ ውጊያ ባለፉት አምስት ወራቶች 26,000 ወታደሮችን አጥተዋል በማለት ሚንስቴሩ አክሎ... 07.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-07T19:39+0300
2025-02-07T19:39+0300
2025-02-07T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የምተገኘውን የድዜርዝሂንስክ መንደር ነፃ ማውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
19:39 07.02.2025 (የተሻሻለ: 20:14 07.02.2025)
ሰብስክራይብ