ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ ''የማካካሻ ፍትህ ለአፍሪካውያን እና ለዘረ አፍሪካውያን'' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው መጪው 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ፤ በተለይ የተኩስ ድምጽን ማጥፋት እና የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ እድገት በማፋጠን ረገድ ያሉ ችግሮችን በመቅረፍ፤ ለስኬታማ የወደፊት ዘመን ስትራቴጂ ለመንደፍ እድል ይሰጣል ሲሉ በአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ምክትል ተወካይ ነብዩ ተድላ ለኢዜአ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ከየካቲት 9 እስከ 10 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው ጉባዔ በቂ ዝግጅት እንዳደረገች እና የጉባዔው የመጨረሻ ውጤት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እንዲያንጸባርቅ የተሰሩ ስራዎች እየተጠናቀቁ እንደሆነም ጠቁመዋል። የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በቅኝ ግዛት፣ ባርነት እና አፓርታይድ የተፈጠሩ ታሪካዊ ኢፍትሃዊ ድርጊቶችን በፈውስ፣ ፍትሃዊነት እና ለአፍሪካ መብቶች እና አስተዋፅኦዎች እውቅና በመስጠት ለመቅረፍ፤ ለአፍሪካ የካሳ አጀንዳ ድጋፍ ለማሰባሰብ ያለመ ነው። የሀገር መሪዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና ከፍተኛ ልዑካን በመገኘት የአፍሪካን መፃኢ እድል በሚወስኑ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ
ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው እና ከቀናቶች በኋላ የሚደረገው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ እስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ፤ በማለት የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ " በካሳ የሚከፍል ፍትህ... 07.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-07T19:20+0300
2025-02-07T19:20+0300
2025-02-07T22:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ
19:20 07.02.2025 (የተሻሻለ: 22:14 07.02.2025)
ሰብስክራይብ