የ76 አመቷ የመቀሌ አዛውንት ልጅ መውለዳቸው ተሰማወ/ሮ መድህን ሓጎስ የተባሉት የ76 አመት የመቀሌ ነዋሪ በእድሜያቸው አመሻሽ የልጅ እናት መሆናቸው ተሰምቷል። ወይዘሮዋ ከአሁን በፊት ልጅ ያልነበራቸው ሲሆን ፤ አሁን ላይ የወለዱት ልጃቸው በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ስረአት ክርስትና መነሳቱን ቤተሰቦቻቸው ነግረውኛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የ76 አመቷ የመቀሌ አዛውንት ልጅ መውለዳቸው ተሰማ
የ76 አመቷ የመቀሌ አዛውንት ልጅ መውለዳቸው ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
የ76 አመቷ የመቀሌ አዛውንት ልጅ መውለዳቸው ተሰማወ/ሮ መድህን ሓጎስ የተባሉት የ76 አመት የመቀሌ ነዋሪ በእድሜያቸው አመሻሽ የልጅ እናት መሆናቸው ተሰምቷል። ወይዘሮዋ ከአሁን በፊት ልጅ ያልነበራቸው ሲሆን ፤ አሁን ላይ የወለዱት ልጃቸው በኦርቶዶክስ... 07.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-07T11:52+0300
2025-02-07T11:52+0300
2025-02-07T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий