የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል በሚገኙ ቼርካስካይያ ኮኖፔልካ እና ኡላንካ በተባሉ መንደሮች አቅራቢያ የመልሶ ማጥቃት ሙከራ መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀከሰአት ስምንት ሰአት ላይ የተፈፀሙ ጥቃቶች ተቀልብሰዋል፤ አሁን ላይ መንደሮቹ በሩሲያ ወታደሮች ቁጥጥር ስር ናቸው በማለት ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል።የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ ስድስት ታንኮች፣ ሶስት አደጋ አስወጋጅ መኪኖች፣ ሶስት መሳሪያ ተሸካሚ የውጊያ መኪኖች እና 14 ብረት ለበስ መኪኖች ወድመውበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል በሚገኙ ቼርካስካይያ ኮኖፔልካ እና ኡላንካ በተባሉ መንደሮች አቅራቢያ የመልሶ ማጥቃት ሙከራ መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል በሚገኙ ቼርካስካይያ ኮኖፔልካ እና ኡላንካ በተባሉ መንደሮች አቅራቢያ የመልሶ ማጥቃት ሙከራ መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል በሚገኙ ቼርካስካይያ ኮኖፔልካ እና ኡላንካ በተባሉ መንደሮች አቅራቢያ የመልሶ ማጥቃት ሙከራ መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀከሰአት ስምንት ሰአት ላይ የተፈፀሙ ጥቃቶች ተቀልብሰዋል፤ አሁን ላይ መንደሮቹ በሩሲያ... 06.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-06T20:23+0300
2025-02-06T20:23+0300
2025-02-06T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል በሚገኙ ቼርካስካይያ ኮኖፔልካ እና ኡላንካ በተባሉ መንደሮች አቅራቢያ የመልሶ ማጥቃት ሙከራ መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
20:23 06.02.2025 (የተሻሻለ: 20:44 06.02.2025)
ሰብስክራይብ