የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማርኮ ሩቢኦ ፤ ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ መገበያየት እየጀመሩ በመሆኑ ወደ ፊት አሜሪካን ማእቀብ የመጣል አቅሟን ታጣለች በማለት ተናገሩየውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በቻይናና እና በብራዚል መሀከል በተካሄደው የንግድ ስምምነት ማግስት ለፎክስ ዜና በሰጡት አስተያየት ነው።" በሚቀጥሉት አምስት አመታት ከዶላር ውጭ ያሉ መገበያያ ገንዘቦች ይሰፋሉ ፤ በዚህም ምክንያት በሌሎች ሀገሮች ላይ ኢኮኖሚያዊ ማእቀብ መጣል አንችልም " በማለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተሟግተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማርኮ ሩቢኦ ፤ ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ መገበያየት እየጀመሩ በመሆኑ ወደ ፊት አሜሪካን ማእቀብ የመጣል አቅሟን ታጣለች በማለት ተናገሩ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማርኮ ሩቢኦ ፤ ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ መገበያየት እየጀመሩ በመሆኑ ወደ ፊት አሜሪካን ማእቀብ የመጣል አቅሟን ታጣለች በማለት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማርኮ ሩቢኦ ፤ ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ መገበያየት እየጀመሩ በመሆኑ ወደ ፊት አሜሪካን ማእቀብ የመጣል አቅሟን ታጣለች በማለት ተናገሩየውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በቻይናና እና በብራዚል መሀከል በተካሄደው... 06.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-06T15:59+0300
2025-02-06T15:59+0300
2025-02-06T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማርኮ ሩቢኦ ፤ ሀገራት በራሳቸው ገንዘብ መገበያየት እየጀመሩ በመሆኑ ወደ ፊት አሜሪካን ማእቀብ የመጣል አቅሟን ታጣለች በማለት ተናገሩ
15:59 06.02.2025 (የተሻሻለ: 16:14 06.02.2025)
ሰብስክራይብ